1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ኪነ ጥበብአፍሪቃ

ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች: ባለሥዕል ተሰጥኦዋ ዲቦራ

04:00

This browser does not support the video element.

ማክሰኞ፣ ኅዳር 28 2014

በሀዋሳ ከተማ ነዋሪ የሆነችው ተማሪ ዲቦራ ተስፋዬ 17 ዓመቷ ነው። ወጣቷ ባላት የስዕል ጥበብ ፍላጎት የተለያዩ ስዕሎችን በመሳል በስራዎቿ ብዙዎች አድናቆታቸውን እየቻሯት ይገኛል።

የ12 ክፍል ተማሪዋ ከልጅነቷ አንስቶ ያዳበረችው የሥዕል ጥበብ አሁን አሁን እንደውም የገቢ ምንጭ እንደሆናት ትናገራለች።  ዲቦራ ቃለ መጠይቅ እየተደረገላት ጠያቄዋን የዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች ዘጋቢ ሊሻን ዳኜኝ በመሳል ተሰጥኦን አስመስክራለች። 
ዘገባ: ሊሻን ዳኜ 
ካሜራ: ሸዋንግዛው ወጋየሁ 
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW