1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች: አልባሳቱና ታሪኮቻቸው

03:45

This browser does not support the video element.

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 4 2014

እውን አለባበስ ለጾታዊ ጥቃት ምክንያት ሊሆን ይችላልን ? «ጾታዊ ጥቃት መነሻው የግለሰቦች የተዛባ ሥነ ልቦናዊ አስተሳሰብና አመለካከት እንጂ ከአለባበስ ጋር ተዛማችነት የለውም» ይላሉ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአንቺው ንቅናቄ በሚል የክበብ መጠሪያ የተሰባሰቡ ተማሪዎች ። 

በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ሴቶች የአስገድዶ መድፈር ጥቃት በተፈጸመባቸው ወቅት ለብሰውት የነበረውን አልባሳት በማሰባሰብ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ባዘጋጁት እውደ ርዕይ ላይ ለእይታ ማቅርባቸውን የክበቡ የህዝብ ግንኙነት አስተባባሪ ተማሪ እጸገነት መልካሙ ገልጻለች ። 


ዘገባ: ሊሻን ዳኜ 
ካሜራ: ሸዋንግዛው ወጋየሁ 
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW