1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች: የባህል ተወዛዋዦቹ

05:02

This browser does not support the video element.

ሰኞ፣ ጥቅምት 15 2014

ወጣት ኦልብራይት ወ/መስቀል እና መድሃኒት ብረሃኑ በሀዋሳ ከተማ ወሊማ በተባለው የሲዳማ የባህል ቡድን አባል በመሆን ባህላዊ ውዝዋዜ እያቀረቡ ከሚገኙ የቡድኑ አባላት መካከል ናቸው ።

ወጣቶቹ በቡድኑ ውስጥ ተሳትፎ ማድረግ የጀመሩት ለባህላዊ ጭፈራ ባደረባቸው ፍቅር የተነሳ ቢሆንም አሁን ላይ ግን ዘርፉ የገቢ ምንጭ ጭምር እየሆናቸው እንደሚገኝ ይናገራሉ ። አንድ ቀን ሀገራቸውን ወክለው ባህላቸውን ማስተዋወቅ ይሻሉ።

ዘገባ: ሊሻን ዳኜ 
ካሜራ: ሸዋንግዛው ወጋየሁ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW