1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ
ኪነ ጥበብኢትዮጵያ

የአይዶል ተሸላሚዋ ታዳጊ

04:40

This browser does not support the video element.

ረቡዕ፣ መስከረም 30 2016

በሀዋሳ ከተማ ነዋሪ የሆነችው የ16 ዓመቷ ሜላት አብረሃም የኢትዮጵያን አይዶል ሾው ባዘጋጀው አገር አቀፍ የኪነ ጥበብ ውድድር በትወና ዘርፍ አንደኛ በመውጣት አሸናፊ ሆናለች ፡፡ በአገሪቱ ብሄራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ በቀጥታ በተሠራጨው የሽልማት ሥነ ሥረዓት ላይ ሜላት ዋንጫና የሁለት መቶ ሺህ ብር ሽልማት ተበርክቶላታል ፡፡

በአገሪቱ ብሄራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ በቀጥታ በተሠራጨው የሽልማት ሥነ ሥረዓት ላይ ሜላት ዋንጫና የሁለት መቶ ሺህ ብር ሽልማት ተበርክቶላታል ፡፡ “ለዚህ ሽልማት የበቃሁት ከልጅነቴ ጀምሮ የነበረኝን የትወና ፍላጎት በማሳደጌ ነው “ የምትለው ሜላት በቀጣይ በሽልማት ባገኘችው ገንዘብ አጫጭር የጭውውት ድራማዎችን ለመሥራት ማቀዷን ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች ዝግጅት ተናግራለች ፡፡ #ዝምታሰባሪአዳጊሴቶች #GirlzOffMute
ዘጋቢ ፡ ሊሻን ዳኜ
ቪዲዮ ፡ ሸዋንግዛው ወጋየሁ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW