1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች: የዓሳ ቁርጥ አዘጋጆቹ

03:26

This browser does not support the video element.

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 5 2015

ዱቢቴ ወየሳ እና ውቤ መንታሞ በሀዋሳ ሐይቅ ዳርቻ ላይ የዓሳ ቁርጥ በማዘጋጀትና በመሸጥ ራሳቸውንና ቤተሰቦቻቸውን በኑሮ ይደግፋሉ ፡፡ የ15 ዓመት አዳጊ የሆኑት ዱቢቴ እና ውቤ የዓሳ ቁርጥ መበለትና ማዘጋጀት ከእናቶቻቸው መልመዳቸውን ይናገራሉ ፡፡

አሁን ላይ በቀን በዚሁ ሥራ በማሳለፍ በማታው ደግሞ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ እንደሚገኙም ገልጸዋል፡፡ ወደፊት ትልቅ ደረጃ ላይ የመድረስ ህልም እንዳላቸው የሚናገሩት አዳጊዎቹ ዱቢቴ መምህር ውቤ ደግሞ ሐኪም የመሆን ፍላጎት እንዳላቸው አስረድተዋል፡፡#ዝምታሰባሪአዳጊሴቶች #GirlzOffMute

ዘጋቢ ፡ ሊሻን ዳኜ
ቪዲዮ ፡ ሸዋንግዛው ወጋየሁ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW