1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች: የግጥም እና የማንጎራጎር ተሰጦ ያላት ሮዛ አብረሃም

04:21

This browser does not support the video element.

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 6 2013

ዶይቸ ቬለ DW በአራት የአፍሪቃ ቋንቋዎች «ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች» ወይም #GirlZOffMute የሚል አዲስ የቪዲዮ እና የሬዲዮ ዝግጅት ጀምሯል።

 በዚህ ዝግጅት ወጣት ሴት አፍሪቃዉያት ዘጋቢዎች በተለይ በአዳጊ ሴቶች ላይ ተፅዕኖ በሚያሳድሩ ርዕሶች ላይ ይጠይቃሉ፣ ያወያያሉ፣ ዝምታን ይሰብራሉ።  በዛሬው የመጀመሪያው የቪዲዮ ዘገባ የ 15 ዓመቷ ዘጋቢ ኢትዮጵያዊት አምራን ወንዶሰን፣ የግጥም እና የማንጎራጎር ተሰጦ ካላት ሮዛ አብረሃም ጋር ቆይታ ታደርጋለች። ዐይነ ስውሯ ሮዛ «አትችልም ብሎ የሚገታኝ ሰው በጣም ያናድደኛል» ትላለች።

ዘገባ ፦አምራን ወንዶሰን

ቪዲዮ፦ ሰለሞን ሙጬ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW