1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዝክረ ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድኅንን

ሰኞ፣ ሐምሌ 22 2005

በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሥነ ጽሑፍ፤ ትልቅ ሥም ያላቸውን ፤ ገጣሚ ፣ ደራሲና ደራሴ ተውኔት ፤ የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድኅንን የህይወት ታሪክ፣ በሚዳስስ መጽሐፍ ላይ ፤ ሜሪላንድ ፣ ዩናይትድ እስቴትስ ውስጥ ውይይት ተካሄደ።

ምስል Wallfahrtsort Kevelaer

ይኸው መጽሐፍ የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድኅንን ግላዊ ባህርይ፤ የህይወት ተመክሮና ሙያዊ ስብእናን የዳሰሰ መሆኑ በውይይቱ ላይ ተገልጿል። አበበ ፈለቀ ዝርዝር ዘገባ አለው።

አበበ ፈለቀ

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW