ዝክረ ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድኅንን 22 ሐምሌ 2005ሰኞ፣ ሐምሌ 22 2005በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሥነ ጽሑፍ፤ ትልቅ ሥም ያላቸውን ፤ ገጣሚ ፣ ደራሲና ደራሴ ተውኔት ፤ የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድኅንን የህይወት ታሪክ፣ በሚዳስስ መጽሐፍ ላይ ፤ ሜሪላንድ ፣ ዩናይትድ እስቴትስ ውስጥ ውይይት ተካሄደ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል Wallfahrtsort Kevelaerማስታወቂያ ይኸው መጽሐፍ የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድኅንን ግላዊ ባህርይ፤ የህይወት ተመክሮና ሙያዊ ስብእናን የዳሰሰ መሆኑ በውይይቱ ላይ ተገልጿል። አበበ ፈለቀ ዝርዝር ዘገባ አለው። አበበ ፈለቀ ተክሌ የኋላ አርያም ተክሌ