1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሀዋሳ ሀይቅን ለመታደግ የሚደረግ ዘመቻ

ማክሰኞ፣ የካቲት 2 2013

የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር በደለል ሙላት የተነሳ ህልውናው በአደጋ ላይ የሚገኘውን የሀዋሳ ሀይቅ ለመታደግ ያስችላል ያለውን የአካባቢ ጥበቃ ዘመቻ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ።

See Hawassa I  Kampagne zum Umweltschutz
ምስል Shewangzaw Wegayehu/DW

የሀዋሳ ሀይቅን እንታደግ

This browser does not support the audio element.


የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር በደለል ሙላት የተነሳ ህልውናው በአደጋ ላይ የሚገኘውን የሀዋሳ ሀይቅ ለመታደግ ያስችላል ያለውን የአካባቢ ጥበቃ ዘመቻ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ።
ለአንድ ወር ይቆያል በሚቆየው በዚሁ ዘመቻ በሀይቁ ዙሪያ በሚገኙ ቀበሌያት የአፈር መከላትን ለመከላከል የሚያስችሉ ሰራዎች እንደሚከናወኑ በዘመቻው ማስጀመሪያ ሰነ ስረዓት ላይ ተገልዷል ።
ዶቼ ቬለ (DW) ያነጋገራቸው የአካባቢ ጥበቃ ተቆርቋሪዎች በበኩላቸው መንግስት የተፈጥሮ ሀብት አንክብካቤን ከሰሞነኛ ዘመቻ ባለፈ የመደበኛ ስራው አካል ሊያደርግ ይገባል ብለዋል ።

ምስል Shewangzaw Wegayehu/DW

ሸዋንዛው ወጋየሁ 
አዜብ ታደሰ 
ነጋሽ መሐመድ 
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW