የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ መመረቅ6 ሐምሌ 2008ረቡዕ፣ ሐምሌ 6 2008በሀዋሳ የተገነባው የኢንዱስትሪ ፓርክ ዛሬ በይፋ ተመርቆ ተከፈተ። በኢንዱስትሪው ፓርክ የሚከናወነው የማምረት ስራ ወደ ውጭ የሚላከውን ንግድ በማሳደጉ ዘርፍ ላይ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው በምረቃው ስነ ስርዓት ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታውቀዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል፦ DW/G. Tedlaማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. ፓርኩ በሁለት ፈረቃ ለስድሳ ሺህ ኢትዮጵያውያን የስራ ቦታ የሚፈጥር ሲሆን፣ በዓመት አንድ ቢልዮን ዶላር ገቢ ያመነጫል። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር አርያም ተክሌ አዜብ ታደሰ