1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ መመረቅ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 6 2008

በሀዋሳ የተገነባው የኢንዱስትሪ ፓርክ ዛሬ በይፋ ተመርቆ ተከፈተ። በኢንዱስትሪው ፓርክ የሚከናወነው የማምረት ስራ ወደ ውጭ የሚላከውን ንግድ በማሳደጉ ዘርፍ ላይ ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው በምረቃው ስነ ስርዓት ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስታውቀዋል።

Äthiopien Eröffnung Industriepark Industrial Park in Hawassa
ምስል፦ DW/G. Tedla

[No title]

This browser does not support the audio element.

ፓርኩ በሁለት ፈረቃ ለስድሳ ሺህ ኢትዮጵያውያን የስራ ቦታ የሚፈጥር ሲሆን፣ በዓመት አንድ ቢልዮን ዶላር ገቢ ያመነጫል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW