1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሃይማኖት መሪዎች ጉባኤ በሃዋሳ 

ሐሙስ፣ ነሐሴ 23 2011

የኢትዮጲያ  የሃይማኖት  ተቋማት ጉባኤ በግጭት አስተዳደርና አፈታት ላይ ለመወያየት ባዘጋጀው መድረክ ላይ የሃማኖት አባቶቹ  ፣ወጣቶች ከአግላይ የፅንፈኛ ብሄርተኝነትና ፣የህዝቦችን ማንነት ይክዳል ካሉት አህዳዊ አስተሳሰብ በመራቅ በምክንያታዊነት ብቻ መመራት ይኖርባቸዋል ሲሉ ተናግረዋል።

Äthiopien Stadtansicht Awassa
ምስል፦ DW/S. Wegayehu

የሃይማኖት መሪዎች ጉባኤ በሃዋሳ 

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጲያ  ግጭቶችን በመፍታት ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ለፅንፈኝነት መንስኤ የሆኑ ምክንያቶችን በመመርመር መፍትሄ መስጠት ይገባል ሲሉ ሀዋሳ ላይ የተሰበሰቡ የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች አሳሰቡ።የኢትዮጲያ  የሃይማኖት  ተቋማት ጉባኤ በግጭት አስተዳደርና አፈታት ላይ ለመወያየት ባዘጋጀው መድረክ ላይ የሃማኖት አባቶቹ  ፣ወጣቶች ከአግላይ የፅንፈኛ ብሔርተኝነትና ፣የህዝቦችን ማንነት ይክዳል ካሉት አህዳዊ አስተሳሰብ በመራቅ በምክንያታዊነት ብቻ መመራት ይኖርባቸዋል ሲሉ ተናግረዋል።ጉባኤውን የተከታተለው የሃዋሳው ዘጋቢያችን ሸዋንግዛው ወጋየሁ ዝርዝሩን አዘጋጅቷል።
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
ኂሩት መለሰ
ተስፋለም ወልደየስ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW