1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የህወሓት መግለጫ እና አስተያየት

ሐሙስ፣ ሐምሌ 4 2011

ህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ ማክሰኞ ሐምሌ 2 2011 ካደረገው አስቸኳይ ስብሰባ በኋላ በርካታ ጉዳዮች የዳሰሰ መግለጫ አውጥቷል። የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ የተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ዳሷል። መግለጫው ከተለያዩ አካላት ድጋፍና ተቃውሞ እያስተናገደ ነው።

Äthiopien TPLF Kongress in Mekele
ምስል A. Gebereselasse

የሕወሐት ማስጠንቀቂያ

This browser does not support the audio element.

ህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ ማክሰኞ ሐምሌ 2 2011 ካደረገው አስቸኳይ ስብሰባ በኋላ ያወጣዉ መግለጫ በርካታ ሀገራዊ ጉዳዮች ዳሷል። በቅርቡ በከፍተኛ የሠራዊት አመራሮች ላይ የተፈጸመውን ግድያ በተመለከተም ጉዳዩን በሀገራዊ ገለልተኛ ወገን እንዲጣራ የጠየቀ ሲሆን ውጤቱም ለኢትዮጵያ ሕዝብ ይፋ እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል።  የሀገሪቱ ህልውና "ከመጥፎ ወደ ከፋ ደረጃ ተሸጋግሯል" ያለው ህወሀት የችግሮቹ ዋነኛ ምንጭም "የህዝብን መብትና ጥቅም ረግጠው ፍላጎታቸውን ሊፈፅሙ የሚፈልጉ የትምክህት ሀይሎች" ናቸው ብሏል።  መግለጫው ከተለያዩ አካላት ድጋፍና ተቃውሞ እያስተናገደ ነው።

ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ

አዜብ ታደሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW