1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የህዳሴው ግድብ የጥናት ስምምነት መግለጫ

ሐሙስ፣ መስከረም 12 2009

በዓባይ ወንዝ ላይ እየተገነባ ያለው የህዳሴ ግድብ በአካባቢው ላይ ሊያደርሰው የሚችል ተፅዕኖ ስለመኖር አለመኖሩ፣ እንዲሁም፣ ወደ ሱዳን እና ወደ ግብጽ በሚፈሰው የውኃ መጠን ላይ ላይ የሚያሳርፈውን ተፅዕኖ እንዲያጠኑ በተመረጡ ሁለት የፈረንሳይ ኩባንያዎች ተፈጥሮ የነበረው ልዩነት ከጥቂት ቀናት በፊት መወገዱ የሚታወስ ነው።

Äthiopien Grand Renaissance Staudamm
ምስል Reuters/T. Negeri

[No title]

This browser does not support the audio element.

ይህን ተከትሎ በካርቱም ሱዳን የተሰበሰቡት የኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ ባለስልጣናት ሰሞኑን አንድ የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ የዉኃ፣ መስኖ እና ኤሌክትሪክ ሚንስትር ትናንት መግለጫ ሰጥተዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW