1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የህዳሴ ግድብ እና ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ

ቅዳሜ፣ ነሐሴ 15 2013

የኢትዮጵያ አንዳንድ ጎረቤት ሃገሮች ምዕራባውያንና ቻይና በዓባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይ ያላቸው አመለካከት ባለፉት አመታት እየተቀየረ መምጣቱን ዶይቸ ቨለ ያነጋገራቸው የፖለቲካ ምጣኔ ኃብት ምሑር ገለፁ::

Karte Grand-Ethiopian-Renaissance-Talsperre DE

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ አንዳንድ ጎረቤት ሃገሮች ምዕራባውያንና ቻይና በዓባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይ ያላቸው አመለካከት ባለፉት አመታት እየተቀየረ መምጣቱን ዶይቸ ቨለ ያነጋገራቸው የፖለቲካ ምጣኔ ኃብት ምሑር ገለፁ::

በኒውዮርክ ስቴት ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ምጣኔ ኃብት መምህር ኘሮፌሰር ቢኒያም አዋሽ እንዳሉት አንዳንድ ሃገራት  በወንዙ አጠቃቀም ላይ  ለኢትዮጵያ ይሰጡ የነበረውን ድጋፍ ለውጠው በተቃዋሚነት ቆመዋል::

ኢትዮጵያ በኅዳሴ ግድቡ ዙሪያ ያለውን ልዩነት በዲኘሎማሲያዊ መንገድ ለመፍታት የምትከተለው ስትራቴጂ ትክክለኛና የሚደገፍ እንደሆነም ኘሮፌሰር ቢኒያም አመልክተዋል::

ታሪኩ ኃይሉ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW