1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የህዳሴ ግድብ ድርድርና የኢትዮጵያ ፍላጎት

ሰኞ፣ ሰኔ 6 2014

በኢትዮጵያ በኩል የተሰጠ የተረጋገጠ መረጃ ባይኖርም የሶስትዮሽ ድርድሩ ወደ የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች ሊወሰድ እንደሚችልም የዘገቡ አሉ፡፡በኢትዮጵያ መንግስት በኩል ቢያንስ እስካሁን በይፋ የሚታወቀው የኢትዮጵያ አቋም ድርድሩ በአፍሪካ ህብረት ማዕቀፍ የሚቀጥል መሆኑ ነው፡፡

Äthiopien Guba | Grand-Ethiopian-Renaissance-Talsperre
ምስል Amanuel Sileshi/AFP/Getty Images

የህዳሴ ግድብ ድርድርና የኢትዮጵያ ፍላጎት

This browser does not support the audio element.

ኢትዮጵያን ጨምሮ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ውሃ አያያዝ ላይ የሚወዛገቡት ሶስቱ አገራት ወደ አቋረጡት የሶስትዮሽ ድርድር ሊመለሱ እንደሚችሉ መረጃዎች እየተሰማ ነው፡፡በኢትዮጵያ በኩል የተሰጠ የተረጋገጠ መረጃ ባይኖርም የሶስትዮሽ ድርድሩ ወደ የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች ሊወሰድ እንደሚችልም የዘገቡ አሉ፡፡በኢትዮጵያ መንግስት በኩል ቢያንስ እስካሁን በይፋ የሚታወቀው የኢትዮጵያ አቋም ድርድሩ በአፍሪካ ህብረት ማዕቀፍ እንደሚቀጥል መሆኑ ነው፡፡ የአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ሥዩም ጌቱ በግድቡ ዙሪያ ስለሚነሱ ሀሳቦች የውሃ ሃብት አስተዳደር ባለሙያን ጠይቆ ዘገባ አሰናድቷል፡፡ከሚመለከታቸው የመንግስት ባለስልጣናት መረጃ ለማግኘት ያደረገው ጥረት ግን አልተሳካም። 

 
ስዩም ጌቱ 


ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW