1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የለንደኑ የሶማሊያ ዓለም አቀፍ ጉባኤ

ዓርብ፣ ግንቦት 4 2009

ለረዥም ዓመታት መንግሥት አልባ ሆና ለቆየችዉ፤  በእርስ በርስ ጦርነት፤ የአሸባብ ፅንፈኛ ቡድን እና የዉጭ ጣልቃ ገብነት ስትታመስ ለኖረችዉ ሶማሊያ መፍትሄ የሚያፈላልግ ዓለም አቀፍ ጉባኤ ትናንት በለንደን ተካሂዷል።

Großbritannien Somalia-Konferenz in London
ምስል Getty Images/AFP/J. Tallis

MMT-Beri. London (Somalia Conference 2017) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

አንድ ቀን የፈጀዉ ጉባኤ በሶማሊያ ከጥቂት ዓመታት ወዲህ እየተሻሻለ የመጣዉን የሰላም ሁኔታ ይበልጥ ለማጠናከር እና ዘላቂ መፍትሄ ለመሻት ያለመ ነዉ ። በዚህ ጉባኤ ላይ ከተመድ እስከ አዉሮጳ ኅብረት፤ እንዲሁም ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና የምሥራቅ አፍሪቃ መሪዎችም ተካፋይ ነበሩ። ከለንደን ወኪላችን ድልነሳዉ ጌታነህ ዝርዝር ዘገባ አለዉ።

ድልነሳዉ ጌታነህ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW