1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የለንደኑ የእሳት አደጋ

ዓርብ፣ ሰኔ 9 2009

የመንግሥት ምንጮች ግን ይህን አላረጋገጡም። ከሟቾቹ መካከል ህጻናትን ጨምሮ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ይገኙበታል።

Großbritannien Großbrand in Londoner Hochhaus
ምስል Reuters/T. Melville

MMT-London 2 (Äthiopier und Eritreier Opfer des Brandunfalls) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

በዚህ ሰሞን ምዕራብ ለንደን ውስጥ በሚገኝ ባለ 24 ፎቅ የመኖርያ ህንፃ ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ የሞቱት ቁጥር ወደ 30 ከፍ ማለቱ ዛሬ ተነገረ። ከሟቾቹ መካከል ህጻናትን ጨምሮ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ይገኙበታል። የእሳት አደጋው የተነሳው ከአንድ ኢትዮጵያዊ መኖሪያ ቤት መሆኑን ዴይሊሜይል ዘግቧል። የመንግሥት ምንጮች ግን ይህን አላረጋገጡም። በአደጋው የሞቱት ቁጥር  ከ150 በላይ ሊሆን ይችላል የሚሉ ግምቶች ይሰማሉ። የለንደንዋ ዘጋቢያችን ሀና ደምሴ ዝርዝሩን አዘጋጅታለች።

ሀና ደምሴ 

ኂሩት መለሰ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW