የለንደኖቹ የባርነት ሰለባዎች
ዓርብ፣ ኅዳር 13 2006ማስታወቂያ
እነዚህ ሶስት ሴቶች ከተወሰኑ ጊዜያት በስተቀር ፍፁም ለ30 ዓመታት የውጩውን ዓለም አይተው እንደማያውቁ ነው የተገለፀው። ሴቶቹን በመኖሪያ ቤታቸው እንደ ባርያ በመያዝ የተጠረጠሩ አንድ ወንድና አንድ ሴት ይህን ድርጊት ተከትሎ ከታሰሩ በኋላ አሁን በዋስ መለቀቃቸውን ፖሊስ አስታውቋል። ያለፍቃዳቸው በባርነት ታግተው ስለነበሩት ሶስት ሴቶች ማንነት እና ያሉበት ሁኔታን በተመለከተ ከለንደን ዘገባ ደርሶናል።
ሀና ደምሴ
ሂሩት መለሰ