1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የለውጡ የአንድ ዓመት ጉዞ

ረቡዕ፣ መጋቢት 25 2011

ታዋቂ ፖለቲከኞች እና ምሁራን በተካፈሉበት በዚሁ ውይይት ላይ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ባለፉት 12 ወራት በኢትዮጵያ የተካሄደው ለውጥ መሠረታዊ ነው ብሏል። አንዳንድ ፖለቲከኞች ደግሞ መሠረታዊ ለውጥ አልመጣም በማለት ተከራክረዋል።

Äthiopien Abiy Ahmed Premierminister
ምስል picture-alliance/AP Photo/Saudi Press Agency

የለውጡ የአንድ ዓመት ጉዞ

This browser does not support the audio element.

ባለፈው አንድ ዓመት በኢትዮጵያ የመጣው ለውጥ መሠረታዊ ነው አይደለም የሚሉ ክርክሮች በየአጋጣሚው ይነሳሉ። ይህን መሰሉ ክርክር ከተካሄደባቸው መድረኮች አንዱ በኢትዮጵያ ለውጥ የአንድ ዓመት ጉዞ ላይ በባሕር ዳር ከተማ የተካሄደው ውይይት ነው። ታዋቂ ፖለቲከኞች እና ምሁራን በተካፈሉበት በዚሁ ውይይት ላይ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ባለፉት 12 ወራት በኢትዮጵያ የተካሄደው ለውጥ መሠረታዊ ነው ብሏል። አንዳንድ ፖለቲከኞች ደግሞ መሠረታዊ ለውጥ አልመጣም በማለት ተከራክረዋል። ውይይቱን የተከታተለው የባሕህር ዳሩ ወኪላችን ዓለምነው መኮንን ዝርዝሩን አዘጋጅቷል። 
አለምነው መኮንን
ኂሩት መለሰ 
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW