1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሊቢያ ጦርነት፡ ኔቶ እና የአባል ሀገራቱ ተሳትፎ

ማክሰኞ፣ ግንቦት 30 2003

የሊቢያ መሪ ሙአመር ኧል ጋዳፊ ጦር ኃይላት ከዓማጽያኑ ጋ ውጊያ በቀጠሉበት እና የሰሜን አትላንቲክ የጋራ መከላከያ ኪዳን ኔቶም በጋዳፊ ኃይላት አንጻር ጥቃቱን ባጠናከረበት ባሁኑ ጊዜ በኔቶ ጽህፈት ቤት ውስጥ የኪዳኑ አባል ሀገራትን ተሳትፎ በተመለከተ ውይይቱ ቀጥሎዋል።

ምስል AP

የኪዳኑ ዋና ጸሀፊ አንደርስ ፎኽ ራስሙሰን ትናንት በብራስልስ በሰጡት ወርሃዊ ገለጻ ላይ በሊቢያ በጀመረው ጥቃት ላይ የአባል ሀገራቱ ተሳትፎ በጉልህ ጥሪ አቅርበዋል። እስካሁን በሊቢያ የተሳተፉት ዘጠኝ የኔቶ ሀገሮች ብቻ መሆናቸው ይታወቃል። እና ኔቶ ይህን ጥሪ ባሁኑ ጊዜ ማቅረብ ለምን አስፈለገው?

አርያም ተክሌ

ገበያው ንጉሴ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW