የልብ ማህበር ምሥረታ
ሰኞ፣ ሰኔ 6 2003ማስታወቂያ
አስቀድሞ ተገቢውን ምርመራ በማድረግ ይኸው ህመም አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንዳይደርስ ለመከላከል እንደሚቻል የተማመኑ በጎ ፈቃደኞች ህዝብን ግንዛቤ ለማስጨበጥ የሚረዳ አንድ ማህበር አቋቁመዋል። ለዚሁ አዲስ ለተቋቋመው የልብ ማህበር የድጋፍ ማሰባሰቢያ ዝግጅት በአዲስ ሸራተን ተካሂዶዋል። ስለማህበሩ ዓላማ የአዲስ አበባ ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ የላንድማርክ የልብ ሆስፒታል ባለቤት እና የሀያት አሶሲየሽን ቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር ከበደ ኦሊን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ