1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሐኪሞች የተቃውሞ ሰልፍ በመቐለ

ቅዳሜ፣ ጥቅምት 6 2014

በትግራይ የሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በመድሃኒት እና ምግብ እጥረት ምክንያት እየተፈጠረ ነው ያሉት የዜጎች ሞት በማውገዝ መቐለ በሚገኙ የተባበሩ መንግስት ድርጅት መስርያ ቤቶች በራፍ የተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ።

Äthiopien Tigray l Ärzte Protestieren gegen den blockierten Zugang zu Medikamenten
ምስል Million Haileselassie /DW

በመቀሌ የህክምና ዶክተሮች ሰላማዊ ሰልፍ

This browser does not support the audio element.

በትግራይ የሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በመድሃኒት እና ምግብ እጥረት ምክንያት እየተፈጠረ ነው ያሉት የዜጎች ሞት በማውገዝ መቐለ በሚገኙ የተባበሩ መንግስት ድርጅት መስርያ ቤቶች በራፍ የተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ። ዛሬ ቅዳሜ ጠዋት በመቐለ በተደረገው የሀኪሞች የተቃውሞ ሰልፍ ወደ ትግራይ የሚያስገቡ መንገዶች በመዘጋታቸው መድሃኒት፣ የህክምና ቁሳቁስ እና ምግብ እየገባ እንዳልሆነ ጠቅሰው፥ በዚህ በትግራይ የዜጎች ሕይወት በሰው ሰራሽ ምክንያት እያለፈ ነው ብለዋል።

ሚሊዮን ኃይለስላሴ

ታምራት ዲንሳ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW