1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አስተያየት በሕወሓት ሕጋዊ ሰውነት መሰረዝ ላይ

ሐሙስ፣ ጥር 13 2013

ዶቼቬለ ያነጋገራቸው የሕግ ባለሞያ ደግሞ የእርምጃው አንድምታ የዘውግ ፖለቲካ መገፋትና የአንድነት ፖለቲካ መጠናከር ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል።ሌላ ፖለቲከኛ ደግሞ ይህ ለኢትዮጵያ ቀጣይ የፖለቲካ ምህዳር አደገኛ ነው ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

Logo | National Election Board of Ethiopia
ምስል National Election Board of Ethiopia

የሕወሓት የፓርቲነት ሕጋዊ ሰውነት መሰረዝ ላይ የተሰጡ አስተያየቶች 

This browser does not support the audio element.

ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ በአመጽ ተግባር መሳተፉን ማረጋገጡን የገለጸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሕጋዊ ሰውነቱን መሰረዙ ዘገየ እንጂ ትክክለኛ ውሳኔ ነው ሲሉ ከፓርቲው መሥራቾች አንዱ ዶክተር አረጋዊ በርሄ ለዶቼቬለ ተናገሩ።ሌላው ዶቼቬለ ያነጋገራቸው የሕግ ባለሞያ ደግሞ የእርምጃው አንድምታ የዘውግ ፖለቲካ መገፋትና የአንድነት ፖለቲካ መጠናከር ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል።ሌላ ፖለቲከኛ ደግሞ ይህ ለኢትዮጵያ ቀጣይ የፖለቲካ ምህዳር አደገኛ ነው ሲሊ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።አስተያየቶቹን ያሰባሰበው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ሰሎሞን ሙጬ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል።
ሰሎሞን ሙጬ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW