አስተያየት በሕወሓት ሕጋዊ ሰውነት መሰረዝ ላይ
ሐሙስ፣ ጥር 13 2013![Logo | National Election Board of Ethiopia](https://static.dw.com/image/55089011_800.webp)
ማስታወቂያ
ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ በአመጽ ተግባር መሳተፉን ማረጋገጡን የገለጸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሕጋዊ ሰውነቱን መሰረዙ ዘገየ እንጂ ትክክለኛ ውሳኔ ነው ሲሉ ከፓርቲው መሥራቾች አንዱ ዶክተር አረጋዊ በርሄ ለዶቼቬለ ተናገሩ።ሌላው ዶቼቬለ ያነጋገራቸው የሕግ ባለሞያ ደግሞ የእርምጃው አንድምታ የዘውግ ፖለቲካ መገፋትና የአንድነት ፖለቲካ መጠናከር ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል።ሌላ ፖለቲከኛ ደግሞ ይህ ለኢትዮጵያ ቀጣይ የፖለቲካ ምህዳር አደገኛ ነው ሲሊ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።አስተያየቶቹን ያሰባሰበው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ሰሎሞን ሙጬ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል።
ሰሎሞን ሙጬ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ