1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሕዝቡ ጥያቄ እና ተቃዋሚዎች

እሑድ፣ ጥቅምት 20 2009

የመደራጀት መብት ኢትዮጵያ ዉስጥ በሕገ መንግሥቱ ከተደነገገ ወዲህ በጎሳ ሆነ ብሔራዊ መስመር ይዘዉ የተደራጁ እጅግ በርካታ ፓርቲዎች ተቋቁመዉ ሲንቀሳቀሱ ይታያል።

Äthiopien Tote bei Anti-Regierungs-Protesten in Bishoftu
ምስል DW/Y. Gegziabher

የተቃዋሚዎች እንቅስቃሴ

This browser does not support the audio element.

በተናጠል መንቀሳቀሳቸዉ እንዳለ ሆኖ ከመመስረታቸዉ መበታተናቸዉ ጎልቶም ይሰማል። ገዢዉ ፓርቲ ለፖለቲካ ተቀናቃኞቹ ሰፊ ቦታ እንዲሰጥ ተደጋግሞ ሲጠየቅ፤ ጠንካራ ፓርቲ እንደሌለ ነዉ የሚገልጸዉ። በዚህ መካከልም ሕዝቡ ለዓመታት ባልታየ መልኩ ብሶቱን በአደባባይ የተቃዉሞ እንቅስቃሴዎች መግለጽ ሲጀምር፤ በመንግሥት ጠንካራ የኃይል ርምጃዎች ለሞት፣ ለጉዳት፣ ለእስራትና ስደት መዳረጉ እየታየ ነዉ። ዶቼ ቬለ በዚህ ሳምንት የሕዝቡን ጥያቄ እና የተቃዋሚዎችን ሚናን አስመልክቶ ዉይይት አካሂዷል።

ምስል DW/Y. Gegziabher

ከድምጽ ዘገባዉ ያድምጡ!

ሸዋዬ ለገሠ

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW