1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሕዳሴ ግድብ ዉዝግብ፣ የትላልቅ ግድቦች ጠንቅ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 12 2012

ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ በምታስገነባዉ ግዙፍ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ሰበብ ከግብፅና ሱዳን ጋር የገጠመችዉን ዉዝግብ የሚቃኝ ነዉ

Äthiopien Luftbild Grand-Ethiopian-Renaissance-Talsperre
ምስል DW/Negassa Desalegen

ግዙፍ ግድቦች በተፈጥሮ ኃብት ላይ የሚያደርሱትን ጉዳት

This browser does not support the audio element.

ጤና እና አካባቢ በሁለት ርዕሶች ላይ ያተኩራል።የመጀመሪያዉ ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ በምታስገነባዉ ግዙፍ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ሰበብ ከግብፅና ሱዳን ጋር የገጠመችዉን ዉዝግብ የሚቃኝ ነዉ።ሁለተኛዉ ደግሞ ግዙፍ ግድቦች በተፈጥሮ ኃብት ላይ የሚያደርሱትን ጉዳት ይዳስሳል።ሁለቱም ዝግጅቶች ሊቪንግ ፕላኔት በተሰኘዉ የዶቸ ቬለ የእንግሊዝኛ ዝግጅት የተሰራጩ ናቸዉ።

እንዳልካቸዉ ፈቃደ

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW