1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓባይ ግድብ ግንባታ እና ግብፃውያን

ሰኞ፣ ጥር 15 2009

የግብፅ ጠበቆች እና ተሟጋቾች ግብፅ፣ ሱዳን እና ኢትዮጵያ በኢትዮጵያ የዓባይን ወንዝ የማልማት መብቷ ላይ የተፈራረሙበትን ስምምነት የሃገራቸው ፍርድ ቤት ውድቅ እንዲያደርገው ዘመቻ ጀመሩ።

Nil Dammbau in Äthiopien Archiv 28.05.2013
ምስል William Lloyd-George/AFP/Getty Images

Ber. Washington(Ägypten Aktivisten & Anwälte /GERD) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ይሁንና፣ ሶስቱ ሃገራት የተፈራረሙት  ስምምነት የኢትዮጵያን የዓባይ ወንዝን የማልማት መብቷን ያወቀ ሲሆን ፣ የግድቡን ግንባታ እና አጠቃቀሙን በተመለከተ ለሚነሱ ያለመግባባቶች የዘርፉ ባለሙያዎች መልስ ቢሰጡበት ተገቢ እንደሚሆን አንድ ኢትዮጵያዊ የዘርፉ ባለሙያ ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።

መክብብ ሸዋ
አርያም ተክሌ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW