የዓባይ ግድብ ግንባታ እና ግብፃውያን
ሰኞ፣ ጥር 15 2009ማስታወቂያ
ይሁንና፣ ሶስቱ ሃገራት የተፈራረሙት ስምምነት የኢትዮጵያን የዓባይ ወንዝን የማልማት መብቷን ያወቀ ሲሆን ፣ የግድቡን ግንባታ እና አጠቃቀሙን በተመለከተ ለሚነሱ ያለመግባባቶች የዘርፉ ባለሙያዎች መልስ ቢሰጡበት ተገቢ እንደሚሆን አንድ ኢትዮጵያዊ የዘርፉ ባለሙያ ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።
መክብብ ሸዋ
አርያም ተክሌ
አዜብ ታደሰ