1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር ጥሪ

ሰኞ፣ ሐምሌ 4 2008

የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር ለሚያበረክተዉ አገልግሎት የገንዘብ አቅሙን ለማጎልበት የድጋፍ ጥሪ አቀረበ።

Äthiopien Ethiopian Women Lawyer Association
ምስል DW/G. Tedla

[No title]

This browser does not support the audio element.

አቅም ለሌላቸዉ ሴቶች በነፃ የሕግ ድጋፍ የሚሰጠዉ ይህ ማኅበር በሚያከናዉነዉ ተግባር ለመቀጠል የሚያስችለዉን አቅም ለማጠናከር የእርዳታ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብርም አዘጋጅቷል። ዝርዝሩን ዘጋቢያችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW