የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር ጥሪ4 ሐምሌ 2008ሰኞ፣ ሐምሌ 4 2008የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር ለሚያበረክተዉ አገልግሎት የገንዘብ አቅሙን ለማጎልበት የድጋፍ ጥሪ አቀረበ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/G. Tedlaማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. አቅም ለሌላቸዉ ሴቶች በነፃ የሕግ ድጋፍ የሚሰጠዉ ይህ ማኅበር በሚያከናዉነዉ ተግባር ለመቀጠል የሚያስችለዉን አቅም ለማጠናከር የእርዳታ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብርም አዘጋጅቷል። ዝርዝሩን ዘጋቢያችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ሸዋዬ ለገሠ አዜብ ታደሰ