የሕፃናት መርጃ ድርጅት «ደስታ ልጅነት ማህበር ለኢትዮጵያ»
ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 21 2006ማስታወቂያ
የተጋለጡ ጎዳና ተዳዳሪዎችን ይረዳ ከነበረው ጎዳና ከተባለው ድርጅትም ጋ ተባብሮ ይሰራል። ከተወሰኑ ወራትም ወዲህ አዲስ አበባ ውስጥ ከሚገኙ ትምህርት ቤቶችም መካከል በቂ ገቢ የሌላቸው ወላጆች ልጆቻቸውን ከሚያስተምሩባቸው ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱን በመርዳት ትብብር ጀምሮዋል። ሰሞኑን ፈረንሳይ ሀገር ውስጥ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ያካሄደው ይኸው ደስታ ልጅነት ማህበር ስራ ምን ይመስላል?
ሐይማኖት ጥሩነህ
አርያም ተክሌ
ተክሌ የኋላ