1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መግለጫ

ረቡዕ፣ ጥር 30 2004

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት፡ መኢአድ በደቡብ ክልል በእሥር የሚገኙ አንድ መቶ አሥራ ሁለት የፓርቲው አመራር አባላት እንዲፈቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጠየቀ። ኢሕአዴግ የሰላማዊውን ሂደት ምሕዳር እያጠበበ መኢአድን መንቀሳቀስ ወደማይችልበት ደረጃ አድርሶታል

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት፡ መኢአድ በደቡብ ክልል በእሥር የሚገኙ አንድ መቶ አሥራ ሁለት የፓርቲው አመራር አባላት እንዲፈቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጠየቀ። ኢሕአዴግ የሰላማዊውን ሂደት ምሕዳር እያጠበበ መኢአድን መንቀሳቀስ ወደማይችልበት ደረጃ አድርሶታል በሚልም መግለጫው ወቀሶዋል። የመኢአድ መግለጫ በኢትዮጵያ የዜጎች ሰብዓዊ መብት እንዲከበርም አክሎ ጠይቆዋል።

ታደሰ እንግዳው
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW