የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ጋዜጣዊ መግለጫ30 ኅዳር 2008ሐሙስ፣ ኅዳር 30 2008የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ፣ መኢአድ፣ በተማሪዎች ላይ የደረሰውን ጉዳት አወገዘ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/Getachew Tedla HGማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. ፓርቲው ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ በኢትዮጵያ የተከሰተው ድርቅ ገዢው ፓርቲ የተከተለው የተሳሳተ የመሬት ፖሊሲ ውጤት ነው ሲል ተችቷል። የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚዓብሄር ጋዜጣዊ መግለጫውን ተከታትሎ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሯል። ዮሐንስ ገብረ እግዚዓብሄር ሒሩት መለሰ