1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ጋዜጣዊ መግለጫ

ሐሙስ፣ ኅዳር 30 2008

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ፣ መኢአድ፣ በተማሪዎች ላይ የደረሰውን ጉዳት አወገዘ።

Äthiopien - AEUP Führung in Addis Adeba
ምስል DW/Getachew Tedla HG

[No title]

This browser does not support the audio element.

ፓርቲው ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ በኢትዮጵያ የተከሰተው ድርቅ ገዢው ፓርቲ የተከተለው የተሳሳተ የመሬት ፖሊሲ ውጤት ነው ሲል ተችቷል። የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚዓብሄር ጋዜጣዊ መግለጫውን ተከታትሎ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሯል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚዓብሄር

ሒሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW