1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

    የመምሕሩ መታሰርና ሲፒጄ

ማክሰኞ፣ መስከረም 24 2009

«ሲ ፒ ጄይ» በሚል የእንግሊዘኛ ምሕፃረ ቃል የሚጠራዉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት እንዳስታወቀዉ መምሕርና የአምደ መረብ ጸሐፊ ሥዩም ተሾመ የታሰረዉ ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ ሳይሆን አይቀርም።

Logo CPJ
ምስል APTN

(Beri.WDC) Syum-Cpj - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

             


የኢትዮጵያ መንግሥት በቅርቡ ያሰረዉ የአምቦ ዩኒቨርስቲ መምሕርና የአምደ መረብ ፀሐፊ ስዩም ተሾመ ባስቸኳይ እንዲለቀቅ ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት ጠየቀ። «ሲ ፒ ጄይ» በሚል የእንግሊዘኛ ምሕፃረ ቃል የሚጠራዉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት እንዳስታወቀዉ መምሕርና የአምደ መረብ ፀሐፊ ስዩም ተሾመ የታሰረዉ ባለፈዉ ዕሁድ ሳይሆን አይቀርም። ስዩም ሐሳቡን በነፃነት ከመግለፅ ሌላ የፈፀመዉ ወንጀል እንደሌለም ድርጅቱ አስታዉቋል። የዋሽግተን ዲሲዉ ወኪላችን በ«ሲ ፒ ጄይ» የምሥራቅ አፍሪቃ ተጠሪን አነጋግሮ የላከልን ዘገባ አለ።

መክብብ ሸዋ 

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW