የመሰንቆና የክራር ድግስ በጀርመን ከተማ14 ጥር 2007ሐሙስ፣ ጥር 14 2007ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ በያዝነዉ የጎርጎረሳዉያኑ 2015 ዓ,ም የመጀመርያ የሙዚቃ ድግሳችን የኢትዮጵያን የአዝማሪ ሙዚቃን በቀጥታ ለማስደመጥ ቀርበናል፤ ሲል ነበር WDR የተሰኘዉ የጀርመኑ የራድዮ ጣብያ ሲያስደምጥ የነበረዉ ዝግጅት።