1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመቀሌው የሱሰኞች ማገገሚያ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 5 2008

በማዕከሉ ህክምና እና የምክር አገልግሎት የተሰጣቸው ታካሚዎች ለዶቼቬለ እንደተናገሩት ከሱስ እየተላቀቁ እና ህይወታቸውም እየተቀየረ ነው ።

Mekele Äthiopien
ምስል DW/Y.Geberegziabeher

[No title]

This browser does not support the audio element.


በመቀሌ ዩኒቨርስቲ ስር የተቋቋመው የሱሰኞች ማገገሚያ ተቋም ከመላው ሃገሪቱ ለሚመጡ የሱስ ተጠቃሚዎች የህክምና አገልግሎት እየሰጠ ነው ። በማዕከሉ ህክምና እና የምክር አገልግሎት የተሰጣቸው ታካሚዎች ለዶቼቬለ እንደተናገሩት ከሱስ እየተላቀቁ እና ህይወታቸውም እየተቀየረ ነው ። የሲጋራ የጫት የመጠጥ እና የልዩ ልዩ የአደንዛዥ እጽ ሱሰኞችን የሚያክመውን ይህን ማዕከል ወደፊት የማስፋፋት እቅድ አለ ። ማዕከሉን የጎበኘው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚዘብሔር

ኂሩት መለሰ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW