1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመቀሌዎች ዉዝግብ

ረቡዕ፣ ጥር 3 2009

ተማሪዎች እና ወላጆች እንደሚሉት በትምሕርት ቤቱ ሕንፃ ላይ የመለስ ፎቶ ግራፍ የተለጠፈዉ  የአፄ ዮሐንስን ታሪክ ለማንኳሰስ ነዉ። የትምሕርት ቤቱ ዳይሬክተር ግን ተቃራኒዉን ነዉ የሚሉት።

Äthiopien Stadt Mekelle Atse Yohannes
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

(Beri.Meqele) Kaiser Yohannes schule-Meles Bilder - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

መቀሌ-ትግራይ በሚገኘዉ የንጉሠ-ነገሥት አፄ ዮሐንስ አራተኛ መታሰቢያ መሰናዶ ትምሕርት ቤት ሕንፃ ላይ የቀድሞዉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር የአቶ መለስ ዜናዊ ፎቶ ግራፍ መለጠፉ የከተማዋን ነዋሪዎች እያወዛገበ ነዉ።ተማሪዎች እና ወላጆች እንደሚሉት በትምሕርት ቤቱ ሕንፃ ላይ የመለስ ፎቶ ግራፍ የተለጠፈዉ  የአፄ ዮሐንስን ታሪክ ለማንኳሰስ ነዉ።የትምሕርት ቤቱ ዳይሬክተር ግን ተቃራኒዉን ነዉ የሚሉት።ጉዳዩን በቅርብ የሚከታተሉ ሌሎች ነዋሪዎች ደግሞ የመለስን ስምና ዝና ለማጉላት ሲባል መቀሌ ብቻ ሳይሆን በሌሎች አካባቢዎችም በሌሎች የታሪክ ሰዎች ስም የተሰየሙ ተቋማት በመለስ ስም እየተተኩ ነዉ ይላሉ።ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር የተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW