1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በብዙ ሚልዮን የሚቆጠሩ የመናውያንን ያሰጋው ረሀብ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 30 2010

በየመን በሁቲ ሚሊሺያዎች አንጻር የሚዋጋው ሳውዲ መራሹ ጦር ወደ የመን መድሀኒትን ጨምሮ ሌላ የሰብዓዊ ርዳታ እንዳይገባ  የአየር እና የየብሱን መስመር፣ እንዲሁም፣ ወደቦችን በመዝጋት ያሳረፈው እገዳ ታይቶ የማይታወቅ ሰብዓዊ እልቂት እንደሚያስከትል የተመድ  አስጠነቀቀ።

Jemen Unterernährung
ምስል Reuters/A. Zeyad

የተመድ ሳውዲ/መ/ጦር ወደ የመን የሰብዓዊ ርዳታ እንዳይገባ ያሳረፈውን እገዳ እንዲያነሳ ተማፀነ።

This browser does not support the audio element.

የሳውዲ ዐረቢያ መንግሥት እገዳውን ባፋጣኝ እንዲያነሳ ካልተደረገ  ሰባት ሚልዮን የመናውያን በረሀብ የሚያልቁበት ስጋት እንደሚደቀን   ትናንት ለፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ዘገባ ያቀረቡት የመንን ከጥቂት ጊዜ በፊት የጎበኙ አንድ ከፍተኛ የተመድ የሰብዓዊ ርዳታ አስተባባሪ መስሪያ ቤት ባለስልጣን አስታውቀዋል።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW