የመንግስት ባለስልጣናት ንብረት ምዝገባ23 ኅዳር 2003ሐሙስ፣ ኅዳር 23 2003የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ያላቸዉን ንብረትና ሃብት ማስመዝገብ ጀምረዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያ ከአዲስ አበባ ወኪላችን የላከልን ዘገባ እንደሚለዉ በቀዳሚነት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊና የምክር ቤቱ አፈጉባኤዎች እንዲሁም የሥራ ባልደረቦቻቸዉ በተከታታይ በማስመዝገብ ላይ ይገኛሉ። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ሸዋዬ ለገሰ አርያም ተክሌ