የመኢአድ መግለጫ እና የሳዉዲ ምህረት ጉዳይ
ሐሙስ፣ ሰኔ 15 2009ማስታወቂያ
ድርጅቱ ባወጣዉ መግለጫ እንዳመለከተዉ በሳዉዲ አሉ ከሚባሉ ሕገ ወጥ ተሰዳጆች አኳያ ሀገር ቤት የገቡት ጥቂቶች በመሆናቸዉ የእፎይታ አዋጁ መራዘም እንዳለበት አመልክቷል። መግለጫዉን የተከታተለዉ የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ
ድርጅቱ ባወጣዉ መግለጫ እንዳመለከተዉ በሳዉዲ አሉ ከሚባሉ ሕገ ወጥ ተሰዳጆች አኳያ ሀገር ቤት የገቡት ጥቂቶች በመሆናቸዉ የእፎይታ አዋጁ መራዘም እንዳለበት አመልክቷል። መግለጫዉን የተከታተለዉ የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ