1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመኢአድ መግለጫ እና የሳዉዲ ምህረት ጉዳይ

ሐሙስ፣ ሰኔ 15 2009

ገዢዉ ፓርቲ ያለፈዉ ስቃይ እንዳይደገም የሳዉድ አረቢያ መንግሥት ሕገ ወጥ ያላቸዉን ስደተኞች ከሀገሩ እንዲወጡ የሰጠዉን የጊዜ ገደብ እንዲያራዝም እንዲደራደር የመላዉ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ ጠየቀ።

Logo Äthiopien Opposition Partei AEUP

Beri. AA (AEU party statement on Saudi amnesty) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ድርጅቱ ባወጣዉ መግለጫ እንዳመለከተዉ በሳዉዲ አሉ ከሚባሉ ሕገ ወጥ ተሰዳጆች አኳያ ሀገር ቤት የገቡት ጥቂቶች በመሆናቸዉ የእፎይታ አዋጁ መራዘም እንዳለበት አመልክቷል። መግለጫዉን የተከታተለዉ የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW