1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመኢአድ መግለጫ

ሰኞ፣ የካቲት 28 2008

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት፣ መኢአድ በሀገሪቱ እየተከሰቱ ናቸው ያላቸው ግጭቶች እንዳሳሰቡት በሰጠው መግለጫ አስታወቀ። የድርጅቱን አመራር በተመለከተ የተነሳ ውዝግብን አስመልክተው የግል መገናኛ ብዙኃን ለአንድ ወገን ያደላ ዜና አቅርበዋል በሚል ቅሬታወን ገልጾዋል። መግለጫውን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ተከታትሎታል።

Äthiopien Presse Konferenz Addis Abeba AEUP
ምስል DW/Y.G/Egziabher

[No title]

This browser does not support the audio element.

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW