የመኢአድ መግለጫ28 የካቲት 2008ሰኞ፣ የካቲት 28 2008የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት፣ መኢአድ በሀገሪቱ እየተከሰቱ ናቸው ያላቸው ግጭቶች እንዳሳሰቡት በሰጠው መግለጫ አስታወቀ። የድርጅቱን አመራር በተመለከተ የተነሳ ውዝግብን አስመልክተው የግል መገናኛ ብዙኃን ለአንድ ወገን ያደላ ዜና አቅርበዋል በሚል ቅሬታወን ገልጾዋል። መግለጫውን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ተከታትሎታል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/Y.G/Egziabherማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ