1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የ«መኢአድ» ጋዜጣዊ መግለጫ

ሐሙስ፣ ጳጉሜን 3 2008

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት፣ «መ ኢ አ ድ» በሀገሪቱ የተፈጠረውን የፖለቲካ ችግር ለመፍታት ገዢው ፓርቲ «ኢህአዴግ» የሀገር ጉዳይ ያገባኛል ከሚሉ ወገኖች ጋር ግልጽ እና የማያሻማ፣ እንዲሁም፣ ዘላቂነት ያለው ውይይት በማካሄድ የእርቅ መንግሥት እንዲመሰረት ጥሪ አቀረበ።

Äthiopien PK All Ethiopian Unity Party
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

[No title]

This browser does not support the audio element.

በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎችም የሰው ሕይወት ለጠፋበት ድርጊት መንግሥት ሕዝብን በይፋ ይቅርታ እንዲጠይቅ የፓርቲው ከፍተኛ አባላት ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አክለው ጠይቀዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW