የ«መኢአድ» ጋዜጣዊ መግለጫ3 ጳጉሜን 2008ሐሙስ፣ ጳጉሜን 3 2008የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት፣ «መ ኢ አ ድ» በሀገሪቱ የተፈጠረውን የፖለቲካ ችግር ለመፍታት ገዢው ፓርቲ «ኢህአዴግ» የሀገር ጉዳይ ያገባኛል ከሚሉ ወገኖች ጋር ግልጽ እና የማያሻማ፣ እንዲሁም፣ ዘላቂነት ያለው ውይይት በማካሄድ የእርቅ መንግሥት እንዲመሰረት ጥሪ አቀረበ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/Y. Gebreegziabherማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎችም የሰው ሕይወት ለጠፋበት ድርጊት መንግሥት ሕዝብን በይፋ ይቅርታ እንዲጠይቅ የፓርቲው ከፍተኛ አባላት ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አክለው ጠይቀዋል። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ