1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
እምነት

መውሊድ

እሑድ፣ ታኅሣሥ 2 2009

1491ኛው የነቢዩ መሐመድ ልደት (መውሊድ) በዓል ዛሬ በአዲስ አበባ ታላቁ አንዋር መስጂድ ተከበረ።

Äthiopien Geburt des Propheten Muhammad (Mewlid)
ምስል DW/G. Tedla

1491ኛው የነቢዩ መሐመድ ልደት (መውሊድ) በዓል ዛሬ በአዲስ አበባ ታላቁ አንዋር መስጂድ ተከበረ። ከማለዳ አንስቶ በጀመረው የበዓል አከባበር ላይ የሃይማኖት አባቶች ንግግር አሰምተዋል። የምስጋና መዝሙሮችም ተሰምተዋል። የመውሊድ በዓል ለወትሮው ይከበር የነበረው በአዲስ አበባ ስታዲየም ነበር። 

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW