1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ግጭት በምሥራቅ ኢትዮጵያ እና የመድረክ መግለጫ

ሐሙስ፣ መስከረም 11 2010

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ፣ በምህፃሩ መድረክ ወቅታዊውን የሀገሪቱን ፖለቲካ በማስመልከት በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ በሚገኘው ጽህፈት ቤቱ ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡

Äthiopien - Addis Abeba - City Churchill Road
ምስል DW/Y. Geberegziabehr

መድረክ

This browser does not support the audio element.

የተለያዩ የፓለቲካ ፓርቲዎችን የሚያስተባብረው መድረክ በኢትዮጵያ ሶማሌ እና ኦሮሚያ ክልሎች መካከል ያለው ግጭት መቀጠሉ እና የህዝብ ህይወትም እየጠፋ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ከዚህ ዓይነት ግጭት የዜጎችን ደህንነት የመጠበቁ ስራ የፌዴራል መንግሥት እና ያካባቢ አስተዳደሮች መሆን ሲገባው ይህ እንዳልተደረገ በጋዜጣዊው መግለጫ ጎልቷል። በጋዜጣዊ መግለጫው የተነሱትን ነጥቦች ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ በስፍራው በመገኘት ተከታትሏቸዋል። 

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW