የመድረክ መግለጫ6 ነሐሴ 2008ዓርብ፣ ነሐሴ 6 2008የኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት መድረክ በአብዛኛዉ የኢትዮጵያ ክፍሎች ስለሚታየዉ ወቅታዊ ሁኔታ እና የፖለቲካዊ ጥያቄ የሚመለከት ጋዜጣዊ መግለጫ ዛሬ ሰጥቷል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. በመግለጫዉ ላይ የወልቃይትን የማንነት ጥያቄ በሕዝበ ዉሳኔ መልስ የመስጠት ሃሳብ ቀርቧል። መግለጫዉን የተከታተለዉ ዘጋቢያችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ በአጭሩ ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ሸዋዬ ለገሠ ኂሩት መለሰ