የመድረክ የክስ ማመልከቻ እና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ8 ሰኔ 2002ማክሰኞ፣ ሰኔ 8 2002ስምንት ፓርቲዎች የሚጠቃለሉበት መድረክ 4ኛው ዙር ብሄራዊ ምርጫ እንዲደገም በመጠየቀ ለምርጫ ቦርድ ያቀረበው ጥያቄ ውድቅ ከሆነበት በኋላ ትናንት ጥያቄውን ለጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርቦ ነበር።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያሆኖም የሬጅስትራሩ ቢሮ ማመልከቻ ማስገቢያው ጊዜ አልፎዋል በሚል ማመልከቻውን ሳይቀበለው ቀርቶ ነበር። ዛሬ ግን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የመድረክን ማመልከቻ ተቀብሎ በመርጫው ዙርያ ያቀረበው ክስ እንዲቀጥል ወስኖዋል። ታደሰ እንግዳው አርያም ተክሌ ሂሩት መለስ