1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመድረክ የክስ ማመልከቻ እና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 8 2002

ስምንት ፓርቲዎች የሚጠቃለሉበት መድረክ 4ኛው ዙር ብሄራዊ ምርጫ እንዲደገም በመጠየቀ ለምርጫ ቦርድ ያቀረበው ጥያቄ ውድቅ ከሆነበት በኋላ ትናንት ጥያቄውን ለጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርቦ ነበር።

ምስል DW

ሆኖም የሬጅስትራሩ ቢሮ ማመልከቻ ማስገቢያው ጊዜ አልፎዋል በሚል ማመልከቻውን ሳይቀበለው ቀርቶ ነበር። ዛሬ ግን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የመድረክን ማመልከቻ ተቀብሎ በመርጫው ዙርያ ያቀረበው ክስ እንዲቀጥል ወስኖዋል።

ታደሰ እንግዳው

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለስ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW