የመጀመሪያዋ ኢትዮጽያዊት ተዋናይ29 ሚያዝያ 1999ሰኞ፣ ሚያዝያ 29 1999አምባሰል ትዝታን ስትጫወት የማትጠገበዉ አስናቀች ወርቁ በህመም አልጋ ላይ ከዋለች አመታት አለፉ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግየክራሯ እመቤት በአልጋ ላይምስል DWማስታወቂያአስናቀች ወርቁ ገና መድረኩን ስትረግጠዉ መላዉ ትርኢት በልዩ ሁኔታ ይቀየራል በገጽታዋ ብርሃን ይፈካል። ልሳንዋን ስትከፍተዉ የመድረኩ አዛዥነቷ ይከሰታል። አብረዋት የሚሰሩት ተዋንያንም ሆኑ የአዳራሹ ታዳሚያን በግርምት ይዋጣሉ ሲሉ የስራ ባልደረቦችዋ ይናገራሉ። አይ ቁመና አይ ድምጽ አይ ለዛ ከክራርዋ እመቤት ከአርቲስት አስናቀች ወርቁን አዜብ ታደሰ አነጋግራት ነበር