የመጀመሪያው የኢትዮጵያ አዲስ የፍጥነት መንገድ28 ሚያዝያ 2006ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 28 2006ከአዳማ ወደ አዲስ አበባ የሚወስድ አንድ አዲስ የፍጥነት መንገድ ትናንት ተመርቆ ተከፈተ። ከሁለት ሳምንታት በኋላ በይፋ ለተሽከርካሪዎች የሚከፈተውን መንገድ ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋ ባንድነት መርቀው የከፈቱት ኢትዮጵያን የጎበኙት የቻይና ጠቅላይ ሚንስትር ሊ ኬኪያንግ ናቸው።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን እንደገለጸው፣ ከአዲስ አበባ አዳማ ለመድረስ በድሮው መንገድ ያስፈልግ የነበረውን የሁለት ሰዓት ተኩል ጊዜ አዲሱ መንገድ ወደ 45 ደቂቃ አሳጥሮታል። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር አርያም ተክሌ ሂሩት መለሰ