1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመጀመሪያው የወባ መከላከያ ክትባት በአፍሪቃ ሊሰጥ ነው

ሐሙስ፣ መስከረም 27 2014

የድርጅቱ ዋና ፀሀፊ ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ክትባቱ ስራ ላይ እንዲውል የተፈቀደበትን ወቅት ታሪካዊ ብለውታል። ድርጅቱ እዚህ  ውሳኔ ላይ የደረሰው  ከጎርጎሮሳዊው 2019 አንስቶ በመካሄድ ላይ በነበረ ምርምር  በጋና በኬንያ እና በማላዊ ከ800 ሺህ በላይ በሚሆኑ ህጻናት ላይ ከተካሄደ ክትትል በኋላ መሆኑን አስታውቋል።

Malaria-Bekämpfung in Afrika | Kenia | Impfstoff Mosquirix
ምስል Brian ONGORO/AFP

የመጀመሪያው የወባ መከላከያ ክትባት በአፍሪቃ ሊሰጥ ነው

This browser does not support the audio element.

የዓለም ጤና ድርጅት የመጀመሪያው የወባ መከላከያ ክትባት ስራ ላይ እንዲውል መፍቀዱን አስታውቋል። በአፍሪቃ ለሚገኙ ህጻናት የሚሰጠው ይህ ክትባት የበሽታውን ስርጭት ለመቀነስ የሚደረገውን ጥረት የማጠናከር ተስፋ ተጥሎበታል። የድርጅቱ ዋና ፀሀፊ ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ክትባቱ ስራ ላይ እንዲውል የተፈቀደበትን ወቅት ታሪካዊ ብለውታል። ድርጅቱ እዚህ  ውሳኔ ላይ የደረሰው  ከጎርጎሮሳዊው 2019 አንስቶ በመካሄድ ላይ በነበረ ምርምር  በጋና በኬንያ እና በማላዊ ከ800 ሺህ በላይ በሚሆኑ ህጻናት ላይ ከተካሄደ ክትትል በኋላ መሆኑን አስታውቋል።ገበያው ንጉሴ ከብራሰልስ ዝርዝሩን አዘጋጅቷል።
ገበያው ንጉሴ 
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ  
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW