1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመጋቢት 23 ቀን 2011 ስፖርት

ሰኞ፣ መጋቢት 23 2011

በ43ኛው የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የበላይ ሆና አጠናቃለች።  በዕለቱ የስፖርት መሰናዶ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አትሌቲክስ ቡድን ውጤትና እንመለከታለን። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የወቅቱ ፕሬዝደንት ሻለቃ ደራርቱ ቱሉ ውድድሩን አስመልክቶ ላነሳንላት ጥያቄዎች አስተያየቷን ሰጥታናለች።

Äthiopien Präsidentin des äthiopischen Leichtathletikverbandes
ምስል DW/H. Tiruneh

የመጋቢት 23 ቀን 2011 ስፖርት

This browser does not support the audio element.

 በጎርጎሪዮሳዊው 2020ዓ,ም ጀምሮ የ10 ሺህ እና የ5 ሺህ ርቀት የሩጫ ውድድሮች ከዳይመንድ ሊግ ውድድር ውጪ እንዲሆኑ በቅርቡ የዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማሕበር ምክር ቤት ያስተላለፈውን ውሳኔ በተመለከተ የኢትዮጵያ እና የኤርትራ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች አስተያየትም ተካቷል።  እግር ኳስንም ይቃኛል። ከዚህም ሌላ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባለፈው  ሐሙስ መጋቢት 19 ቀን 2011 ዓ.ም የመግባቢያ ሰነድ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር ተፈራርሟል። የመግባቢያ ሰነዱ በ16 የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዮች ጋር ሲፈራረም በሁለቱም ጾታ የአዳጊ ወጣቶች ስልጠና እንደሚሰጥ አቶ መኮንን ኩሩ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የቴክኒክ ዳይሬክተር ነግረውናል።  

ሃይማኖት ጥሩነት/ነጃት ኢብራሂም

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW