1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የመጨረሻዎቹ ቤተ እስራኤላውያን ጉዞ

ረቡዕ፣ ኅዳር 8 2008

እስራኤል በኢትዮጵያ የሚገኙ 9,000 ፈላሻ ሙራ ወይም ቤተ እስራኤላውያንን ለመውሰድ ውሳኔ ማስተላለፍዋ እንዳስደሰታቸዉ አዲስ አበባ የሚገኙ የማኅበረሰቡ አባላት ገለፁ።

Bete Israelis in Gondar
ምስል፦ DW/G. Tedla

[No title]

This browser does not support the audio element.

በአዲስ አበባ በተለይ ላም በረት በተባለዉ አካባቢ የሚኖሩት ቤተ- እስራኤላዉያን ከቤተሰቦቻቸዉ ጋር ተለያይተዉ ለከፋ ማኅበራዊና ኤኮኖሚያዊ ችግሮች ተጋልጠዉ እንደነበርና በእስራኤል መንግስት ዉሳኔ መደሰታቸዉን ለዶይቼ ቬለ ገልፀዋል ። ዝርዝሩን የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር

አርያም ተክሌ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW