ምስል፦ DW/G. Tedla[No title]
This browser does not support the audio element.
በአዲስ አበባ በተለይ ላም በረት በተባለዉ አካባቢ የሚኖሩት ቤተ- እስራኤላዉያን ከቤተሰቦቻቸዉ ጋር ተለያይተዉ ለከፋ ማኅበራዊና ኤኮኖሚያዊ ችግሮች ተጋልጠዉ እንደነበርና በእስራኤል መንግስት ዉሳኔ መደሰታቸዉን ለዶይቼ ቬለ ገልፀዋል ። ዝርዝሩን የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር
አርያም ተክሌ
አዜብ ታደሰ