«የመጽሐፍት ማዕድ» -የንባብ ባህልን ማዳበር እና ትውውቅ18 መጋቢት 2007ዓርብ፣ መጋቢት 18 2007በጎርጎሮሲያዊ የዘመን አቆጣጠር ወር በገባ ዘወትር በመጨረሻው ዓርብ ዕለት፤ - E-within የሚባለው ድርጅት አንድ የንባብ ምሽት በአዲስ አበባ ከተማ ያዘጋጃል። ስለዚሁ ዝግጅት በዛሬው የወጣቶች ዓለም ይቀርባል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ