1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

«የሙስሊሙ ማሕበረሰብ የረዥም ጊዜ ጥያቄ ተመልሷል፤ ተደስተናል።»

ዓርብ፣ ሰኔ 5 2012

ጉዳዩ ሃገራዊና የመብት ጥያቄ ነበር ያሉት የምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር ኢድሪስ መንግስት ከህጋዊነት ጥያቄው ባሻገር የባንክ መመስረት እና የመስጊድ መገንቢያ ስፍራዎች ጭምር የተፈቀዱበትና ለዚህ ጥያቄም ምላሽ ማግኘት ኢትዮጵያዊ ክርስትያኖችም የታገሉበት በመሆኑ ፣ ለሁሉም ምስጋና ይገባል ብለዋል።

Äthiopien Addis Abeba | Mufti Haji Omar - Präsident des Obersten Rates für Islamische Angelegenheiten
ምስል፦ DW/S. Muchie

«የረዥም ጊዜ የሙስሊሙ ማህበረሰብ ጥያቄ በመመለሱ ተደስተናል»

This browser does not support the audio element.

ለረጅም አመታት ሲጠየቅ የኖረው የህዝበ ሙስሊሙ የህጋዊነት ጥያቄ ምላሽ ማግኘቱ ደስታ እንደፈጠረለት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ዛሬ በሰጠው መግለጫ ገለጸ።
ጉዳዩ ሃገራዊና የመብት ጥያቄ ነበር ያሉት የምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር ኢድሪስ መንግስት ከህጋዊነት ጥያቄው ባሻገር የባንክ መመስረት እና የመስጊድ መገንቢያ ስፍራዎች ጭምር የተፈቀዱበትና ለዚህ ጥያቄም ምላሽ ማግኘት ኢትዮጵያዊ ክርስትያኖችም የታገሉበት በመሆኑ ፣ ለሁሉም ምስጋና ይገባል ብለዋል።

ሰለሞን ሙጬ 

ታምራት ዲንሳ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW