1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሙስሊም ኮሚቴ አባላት የፍርድ ቤት ውሎ

ረቡዕ፣ ሰኔ 24 2007

ነገ ከሚጠበቀው ብይን ሌላ ፍርድ ቤቱ ቀሪ የምስክሮች ቃል የሰነድ የድምፅና የምስል ማስረጃዎችም እንደሚቀርቡለት ዮሐንስ ዘግቧል።

12.06.2013 DW Online Karten Basis Äthiopien Englisch

[No title]

This browser does not support the audio element.



የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4 ተኛ ወንጀል ችሎት በእነ አቡበከር አህመድ መዝገብ በተከሰሱ 18 የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ላይ ነገ ብይን ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል። ፍርድ ቤቱ በዛሬው ውሎው ተከሳሶቹ የቀረበባቸውን ክስና የምስክርነት ቃልን በንባብ ካዳመጠ በኋላ የመጨረሻውን ፍርድ ለነገ ማስተላለፉን ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዘግቧል። ነገ ከሚጠበቀው ብይን ሌላ ፍርድ ቤቱ ቀሪ የምስክሮች ቃል የሰነድ የድምፅና የምስል ማስረጃዎችም እንደሚቀርቡለት ዮሐንስ ዘግቧል። ተከሳሾቹ ከታሰሩ ሶስት ዓመት ተገባዷል ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር

ኂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW